ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 1:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ለሕዝቡም ሁሉ በጎ መዓዛ ያለውን መሥዋዕት ሠሩላቸው፤ ከዚህም በኋላ ለራሳቸውና ለወንድሞቻቸው ለአሮን ልጆች ካህናት አዘጋጁላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |