2 ቆሮንቶስ 5:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በእምነት እንኖራለን፤ በማየትም አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ምክንያቱም የምንኖረው በእምነት እንጂ በማየት አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የምንኖረው በእምነት እንጂ በማየት አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 እኛ የምንኖረውም ጌታን በማመን እንጂ እርሱን በማየት አይደለም። ምዕራፉን ተመልከት |