ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 6:44 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 የፍርድ ቀንስ የዚህ ዓለም መጨረሻ ናት፤ መዋቲው ያልፍ ዘንድ፥ የማያልፈውም ይተካ ዘንድ፥ ለሚመጣው ዓለም መጀመሪያ ናት። ምዕራፉን ተመልከት |