ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 6:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ሁለተኛዪቱም ሥርዐት እንዲህ ናት፤ የኃጥኣንን ነፍሳት በሚዞሩበት ያዩአቸዋልና፤ የሚጠብቃቸውንም ፍርድ ያያሉና። ምዕራፉን ተመልከት |