ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 5:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 እርሱም እንዲህ አለኝ፥ “አንተ በፍርድ ከአንዱ ከእግዚአብሔር የምትሻል አይደለህም፤ ከልዑልም አንተ የምትራቀቅ አይደለህም። ምዕራፉን ተመልከት |