ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 4:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ያንጊዜም ያረጉና ከተወለዱ ጅምሮ ሞትን ያልቀመሱ እነዚያን ሰዎች ያዩአቸዋል፤ በዓለም የሚኖሩ ሰዎችም ልቡና ይለወጣል፤ ሌላ ልቡናም ይሰጣቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |