ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 12:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ነገር ግን ይህ ሳይደርስ መከራ መቀበል ይሻላል፤ እንደ ደመናም ከዚህ ዓለም ያልፉ ዘንድ ይሻላል፤ በኋላ ዘመን የምታገኛቸውን አያውቁምና።” ምዕራፉን ተመልከት |