ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 12:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሊገድሉት በከበቡት በእነዚያ በብዙዎች ላይም ወረደ፤ ከዐመዳቸው ትቢያና ከቃጠሏቸው ጢስ በቀር ከእነርሱ የተረፈ እስከማይኖር ድረስ ሁሉንም አቃጠላቸው። ከዚህም በኋላ ደንግጬ ነቃሁ። ምዕራፉን ተመልከት |