ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 11:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ትርጓሜው ይህ ነው፤ ልዑል በኋላ ዘመን የጠበቃቸው፥ መጀመሪያው ጥፋት የሚደረግባቸው ናቸው፤ አንተ እንዳየኸውም ብዙ ጸብ ይደረጋል። ምዕራፉን ተመልከት |