Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 14:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ለዚህ ድርብ ወንጀል ግን ተገቢውን ቅጣት ያገኛሉ፥ ጣኦቶችን በማምለክ እግዚአብሔርን አዋርደዋልና፤ ቅድስናውንም በመናቅ በተንኮል የሐሰት መሐላ አድርገዋልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 እው​ነ​ተኛ ፍርድ በአ​ን​ድ​ነት ያገ​ኛ​ቸ​ዋል፥ ጣዖ​ቱን በተ​መ​ለ​ከቱ ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክፉ ነገ​ርን ዐስ​በ​ዋ​ልና፥ የፈ​ጣ​ሪን እው​ነት አቃ​ል​ለው በግ​ፍና በሐ​ሰት ምለ​ው​በ​ታ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 14:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች