ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 43:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 በታላቅ ኃይሉ ደመናትን ያጠጥራል፤ ፈረካክሶም በረዶ ያደርጋቸዋል። ነጐድጓዱም በተሰማ ጊዜ ምድር ታምጣለች። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በገናናነቱም ደመናትን ያጸናቸዋል፤ የበረድ ድንጋይም ይሰባበራል። ምዕራፉን ተመልከት |