ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 41:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 የልዑል እግዚአብሔርን ሕግ የጣሳችሁ፥ እናንት ኃጢአተኞች፥ የተከተላችሁት መንገድ አያዘልቃችሁም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 የልዑል እግዚአብሔርን ሕግ ላፈረሳችሁ ኀጢአተኞች ሰዎች ወዮላችሁ! ምዕራፉን ተመልከት |