ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 41:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ክፉ አባት በልጆቹ ላይ ላመጣው ውርደት፥ በእነርሱው አንደበት ይወቀሳል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ስለ እርሱ ይዋረዳሉና፥ የኀጢአተኛ አባት ልጆች ይጐሰቍላሉ። ምዕራፉን ተመልከት |