ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 40:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ሞትና ደም፥ ፀብና ሰይፍ፥ ጥፋትና ረሃብ፥ መከራና መዓት ይጠብቋችኋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ሞትና መታበይ፥ ቸነፈርና ጦርነት፥ ቀጠናና የልብ ቍስል፥ መቅሠፍትም። ምዕራፉን ተመልከት |