ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 40:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ልጄ ሆይ! ከሌሎች በመቀላወጥ አትኑር፤ ቀላዋጭ ከመሆን መሞት ይመረጣል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ልጄ ሆይ! በጉልበትህ ሳለህ ልመናን አትውደዳት፤ ከመለመን መሞት ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከት |