ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 40:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ወዳጅም ሆነ ጓደኛ ሲገኝ ያስደስታል፤ የባልና የሚስት መገኘት ግን የበለጠ ደስ ያሰኛል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ወዳጅና ጓደኛ በዘመናቸው ይጠቅማሉ፤ ከሁለቱም ይልቅ ደግ ሴት ባሏን ትጠቅማለች። ምዕራፉን ተመልከት |