ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 37:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ንግግር አዋቂው ደግሞ የተጠላ ነው፤ መጨረሻውም በጠኔ መሞት ነው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በነገር የሚራቀቅ፥ ነገር ግን ራሱን የሚያስጠላ ሰው አለ። እንደዚህ ያለውን ሰው ጥቅሙ ሁሉ ያልፈዋል። ምዕራፉን ተመልከት |