ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 10:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በባልንጀራህ ላይ በምንም ዓይነት በበደሉ ቂም አትያዝበት፥ በቁጣ ተነሣሥተህ ምንም ነገር አታድርግ። በበደሉ ቂም አትያዝበት፤ በቁጣ ተነሣሥተህ ምንም ነገር አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ባልንጀራህን በሳተበት ሁሉ አትንቀፈው፥ በነቀፋህም ምንም ክፉ ነገር የምታደርግበት አይኑር። ምዕራፉን ተመልከት |