Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 16:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ወደ ኢየሩሳሌም በደረሱ ጊዜ ለእግዚአብሔር ሰገዱ፤ ሕዝቡም በነጹ ጊዜ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችንና በፈቃዳቸው የሚያቀርቡት መባዎችንና ስጦታዎችን አቀረቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ተራ​ሮች ከው​ኆች ጋር ከመ​ሠ​ረ​ቶ​ቻ​ቸው ይነ​ዋ​ወ​ጣ​ሉና፤ ዐለ​ቱም ከገጸ መዓ​ትህ የተ​ነሣ እንደ አደሮ ማር ይቀ​ል​ጣ​ልና፥ ዳግ​መ​ኛም የሚ​ፈ​ሩ​ህን ይቅር በላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 16:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች