ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 16:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 የሴቶች ልጆች ወጉአቸው፤ እንደ ከሐዲ ልጆችም አቆሰሏቸው፤ በጌታዬ ሰልፍም ጠፉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ከመደፋፈርዋም የተነሣ የፋርስ ሰዎች ደነገጡ፤ ከመጨከንዋም የተነሣ የሜዶን ሰዎች ፈሩ። ምዕራፉን ተመልከት |