Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ወደ እርሷም በገቡ ጊዜ ሁሉም በአንድነት እንዲህ ሲሉ መረቋት፦ “አንቺ የኢየሩሳሌም ክብር ነሽ፥ የእስራኤል ታላቅ መመኪያና የዘራችንም ታላቅ ኩራት ነሽ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ወደ እር​ሷም በገቡ ጊዜ ሁሉም በአ​ን​ድ​ነት መረ​ቋት፤ እን​ዲ​ህም አሏት፥ “የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ልዕ​ልና አንቺ ነሽ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ክብ​ራ​ቸው አንቺ ነሽ፤ የወ​ገ​ኖ​ቻ​ች​ንም መመ​ኪያ አንቺ ነሽ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች