Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ይህን ሁሉ በእጅሽ አደረግሽ፤ ለእስራኤልም ብዙ መልካም ነገር አደረግሽ፥ እግዚአብሔርም በዚህ ተደስቷል፤ ሁሉን የሚችል ጌታ ለዘለዓለም ይባርክሽ!” ሕዝቡም ሁሉ “አሜን” አሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ይህ ሁሉ በእ​ጅሽ ተደ​ር​ጓ​ልና፥ ይህ​ንም በጎ ነገር ለእ​ስ​ራ​ኤል አድ​ር​ገ​ሻ​ልና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እነ​ር​ሱን ወዷ​ልና፥ ሁሉን የሚ​ገዛ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ ይባ​ር​ክሽ!” ሕዝ​ቡም ሁሉ፥ “አሜን” አሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች