Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ከዚህ በኋላ የእስራኤል ልጆች ከጦርነቱ ሲመለሱ የተረፈውን ዘረፉ፥ ብዙ ነበርና የተራራማውና የሜዳው አገር ከተሞችና ገጠሮች ብዙ ምርኮ አገኙ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ከዚህ በኋ​ላም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከተ​ዋ​ጉ​በት ተመ​ለሱ፤ ከብዙ ዘመን ጀምሮ ሰፊ አው​ራ​ጃ​ቸ​ውን ይዘ​ው​ባ​ቸው ነበ​ርና የቀ​ሩ​ትን በተ​ራ​ራ​ማው ሀገ​ርና በሜ​ዳው የነ​በ​ሩ​ትን መን​ደ​ሮ​ችና ከተ​ሞች ወሰዱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች