Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ዑዚያም የሆነውን ነገር እንዲናገሩና ጠላቶቻቸውን ተከታትለው እንዲያጠፏቸው ወደ ቤቶማስታይም፥ ወደ ቤባይ፥ ወደ ቾባ፥ ወደ ኮላና ወደ እስራኤል አውራጃ ሁሉ ላከ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ዖዝ​ያ​ንም ስለ ሆነው ሁሉ ይና​ገሩ ዘንድ፥ ሁሉም ይረዱ ዘንድ፥ ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ተከ​ት​ለው ያጠ​ፏ​ቸው ዘንድ፥ ወደ ቤጦ​ም​ስ​ታ​ምና ወደ ቢቤ፥ ወደ ኮቤና ወደ ኮላ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም አው​ራጃ ሁሉ ላከ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች