Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 15:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 መንቀጥቀጥና ፍርሃት ወደቀባቸው፥ ከባልንጀራው ጋር የቆየ አልነበረም፥ ሁሉም በሜዳውና በተራራማው አገር በአገኙት መንገድ በአንድነት ሸሹ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ፍር​ሀ​ትና እን​ቅ​ጥ​ቅ​ጥም ያዛ​ቸው፤ ከባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውም ጋር የቆመ ሰው አል​ነ​በ​ረም። ነገር ግን ሁሉም ደን​ግ​ጠው ወደ ምድረ በዳ​ውና ወደ ተራ​ራ​ማው ሀገር በአ​ን​ድ​ነት ሸሹ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 15:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች