Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 14:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ይህን ከማድረጋችሁ በፊት ግን የእስራኤልን ቤት የናቀውንና ከእኛም ጋር እንዲሞት ወደ እኛ የላከውን ሰው እንዲያይና እንዲለይና አሞናዊውን አኪዮርን ጥሩልኝ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ይህ​ንም ከማ​ድ​ረ​ጋ​ችሁ በፊት የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ወገን የካ​ደ​ውን ከእ​ኛም ጋር ይሞት ዘንድ እር​ሱን ወደ እኛ የላ​ከ​ውን እርሱ መሆ​ኑን አይቶ ያውቅ ዘንድ አሞ​ና​ዊ​ውን አክ​ዮ​ርን ጥሩ​ልኝ” አለ​ቻ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 14:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች