Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 14:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የጦር መሣሪያቸውን ይዘው ወደ ጦር ሰፈራቸው ይሄዳሉ፤ የአሦርን የጦር ሠራዊት አዛዦችን ይቀሰቅሳሉ፤ ወደ ሆሎፎርኒስ ድንኳን ይሮጣሉ፥ ነገር ግን አያገኙትም። በዚያን ጊዜ ፍርሃት ይይዛቸዋል፥ ከፊታችሁም ይሸሻሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ሁላ​ች​ሁም የጦር መሣ​ሪ​ያ​ች​ሁን ያዙ፥ ዘበ​ኞ​ችም ባዩ​አ​ችሁ ጊዜ የአ​ሦር ሠራ​ዊት አለ​ቆ​ችን ይቀ​ሰ​ቅሱ ዘንድ ወደ ሰፈ​ራ​ቸው ይሄ​ዳሉ፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሆሎ​ፎ​ር​ኒስ ድን​ኳን ይሮ​ጣሉ፤ አያ​ገ​ኙ​ትም፤ ከዚ​ያም በኋላ እጅግ ፈር​ተው ከፊ​ታ​ችሁ ይሸ​ሻሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 14:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች