ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 13:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በሆሎፎርኒስ ራስ አጠገብ ወዳለው ራስጌ ሄደች፥ ከዛው ሰይፉን መዘዘች። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ወደ ሆሎፎርኒስም መኝታ ወደ ትራሱ ሄደች፤ የራስጌ ሰይፉንም መዘዘች። ምዕራፉን ተመልከት |