Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 13:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 በመሸም ጊዜ ባርያዎቹ ተጣድፈው ወጡ፤ ባጎስም ድንኳኑን ከውጭ ዘጋ፥ በጌታው ፊት ያሉ አሽከሮችንም አስወጣቸው፤ ብዙ ጠጥተው ሁሉም ተዳከመው ነበርና ወደ ማደሪያቸው ገቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 በመ​ሸም ጊዜ አሽ​ከ​ሮቹ ፈጥ​ነው ሰውን አስ​ወጡ፤ ባግ​ዋም ከወደ ውጭ በላ​ያ​ቸው ድን​ኳ​ኑን ዘጋ፤ በጌ​ታ​ውም ፊት የቆሙ አሽ​ከ​ሮ​ቹን አስ​ወ​ጥቶ ሰደ​ዳ​ቸው፤ ፈጽ​መው ስለ​ጠጡ ሁሉም ደክ​መ​ዋ​ልና ወደ ማደ​ሪ​ያ​ቸው ገቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 13:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች