ዕብራውያን 9:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳን ያለ ደም አልተመረቀም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ስለዚህ የመጀመሪያው ኪዳን እንኳ ያለ ደም የጸና አልነበረም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በዚህ ምክንያት የመጀመሪያው ኪዳን እንኳ ያለ ደም የጸና አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልከበረም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልተመረቀም። ምዕራፉን ተመልከት |