ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የእስራኤልን ሕዝብ በጥላቻና በጠላትነት የሚመለከተውን ከክቡራት ክፍል ሆኖ ከጦር መሪዎቹ አንዱ የነበረውን ኒቃኖርን ሕዝቡን እንዲደመስስ በማዘዝ ንጉሡ ላከው። ምዕራፉን ተመልከት |