የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 9:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“አንተ ወን​ድሜ አዛ​ርያ ሆይ፥ ሁለት ብላ​ቴ​ኖ​ች​ንና ግመ​ሎ​ችን ይዘህ የሜ​ዶን ክፍል ወደ​ም​ት​ሆን ወደ ራጊስ ወደ ገባ​ኤል ቤት ሂድ፤ የብ​ሩ​ንም መክ​ሊት አምጣ። እር​ሱ​ንም ወደ ሰርጉ በዓል ጥራው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ወንድሜ አዛርያ አራት አገልጋዮችና ሁለት ግመሎችን ይዘህ ወደ ራጌስ ከተማ ተጓዝ፤

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 9:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች