የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሚስቱ አድ​ናና ልጁ ሣራም አለ​ቀሱ፤ በደ​ስ​ታም ተቀ​በ​ሉ​ዋ​ቸው፤ በግ አር​ደ​ውም፥ ማዕድ አቀ​ረ​ቡ​ላ​ቸው፤ እጅ​ግም መሸ። ጦብ​ያም አዛ​ር​ያን፥ “አንተ ወን​ድሜ አዛ​ርያ በጎ​ዳና ያል​ኸ​ኝን ነገር ተና​ገር፤ ነገ​ሩም ይለቅ፥” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሚስቱ ኤድናም ስለ እርሱ አለቀሰች፥ ልጃቸው ሣራም አለቀሰች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች