የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ራጉ​ኤ​ልም፥ “ወን​ድሜ ጦቢ​ትን ታው​ቁ​ታ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “እና​ው​ቀ​ዋ​ለን” አሉት። እር​ሱም፥ “በሕ​ይ​ወት አለን? ደኅና ነውን?” አላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሷም “ወንድማችን ጦቢትን ታውቁታላችሁን?” አለቻቸው። እነርሱም “አዎን እናውቀዋለን” አሏት። እርሷም “እንዴት ነው?” አለቻቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች