የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጁ ሣራ​ንም ጠራት፤ እጅ​ዋ​ንም ይዞ ሚስት ልት​ሆ​ነው ለጦ​ብያ ሰጣት፤ “እነሆ በሙሴ ሥር​ዐት ውሰ​ዳት፤ ወደ አባ​ት​ህም ቤት አግ​ባት” ብሎ መረ​ቃ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቀጥሎም እናቷን ጠራና የሚጽፍበትን ወረቀት እንድትሰጠው ጠየቃት። የሙሴ መጽሐፍ በደነገገው መሠረት ሚስቱ እንድትሆን የጋብቻውን ውል ጽፎ ሰጠው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች