የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለሰ​ባት ወን​ዶች አጋ​ብ​ተ​ዋት እንደ ወን​ድና ሴት ሳይ​ቃ​ረቡ አስ​ማ​ን​ድ​ዮስ የሚ​ባል ክፉ ጋኔን ገድ​ሏ​ቸ​ዋ​ልና፤ እን​ዲ​ህም አሏት፥ “ባሎ​ችሽ እየ​ታ​ነቁ እን​ደ​ሚ​ሞቱ አታ​ው​ቂ​ምን፦ እነሆ ሰባቱ አገ​ቡሽ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ ስንኳ አል​ተ​ከ​ተ​ለ​ሽም።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰባት ጊዜ በጋብቻ ተሰጥታ ወንድ ከሴት ጋር እንደሚያደርገው ከእርሷ ጋር ከመተኛታቸው በፊት አስሞዴዩስ የተባለ ክፉ ጋኔን ባሎችዋን ይገላቸው ነበርና። ያች አገልጋይ እንዲህ አለቻት “ባሎችሽን የምትገድያቸው አንቺ ነሽ፥ ለሰባት ባሎች ተሰጥተሽ ነበር፥ ግን ከአንዱም ጋር አብረሽ አልኖርሽም፥

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች