የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ሀገ​ሬም በተ​መ​ለ​ስሁ ጊዜ ሚስ​ቴን ሐና​ንና ልጄን ጦብ​ያን መለ​ሰ​ልኝ። በሰ​ባ​ተ​ኛው ሱባኤ በተ​ቀ​ደ​ሰ​ችው የበ​ዓለ ኀምሳ ዕለት ለእኔ መል​ካም ነገር አደ​ረ​ጉ​ልኝ፤ እበ​ላም ዘንድ ተቀ​መ​ጥሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በንጉሥ ኤሳራዶን ዘመን ወደ ቤቴ ተመለስሁ፥ ሚስቴን ሐናንና ልጄን ጦቢትንም መልሰው አመጡልኝ። የሳምንቶች በዓል በሆነው በጴንጤቆስጤ በዓላችን ቀን መልካም እራት ተዘጋጀልኝ፥ እኔም ለመብላት ተቀመጥሁ፤

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች