ፈጣሪዬን ከፍ ከፍ አደርገዋለሁ። ሰውነቴም የሰማይን ንጉሥ እግዚአብሔርን ታመሰግነዋለች።
እኔ አምላኬን አሞግሰዋለሁ፥ ነፍሴም በሰማዩ ንጉሥ ትደሰታለች።