የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 11:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጦቢ​ትም ደስ እያ​ለው ወጥቶ ምራ​ቱን ተቀ​በ​ላት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በነ​ነዌ አደ​ባ​ባይ አመ​ሰ​ገ​ነው፤ ሲሄ​ድም ያዩት ሰዎች፥ “እን​ዴት አየ?” ብለው አደ​ነ​ቁት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመከራ ቀጥቶኝ ነበር፥ ምሕረት አደርገልኝ፥ አሁን ልጄን ጦብያን አየሁት።” ጦብያ ደስ ብሎት በታላቅ ድምፅ እግዚአብሔርን እያመሰገነ ወደ ቤት ገባ። ሁሉንም ነገር ማለትም መንገዱ እንዴት እንደ ተቃናለት፥ ገንዘቡንም ተቀብሎ እንደመጣ፥ የራጉኤልን ልጅ ሣራን እንዴት እንደአገባት በነነዌ ከተማ አጠገብ እንደደረሰችና በቅርብ እንደምትምጣ ለአባቱ ተረከለት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 11:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች