የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 10:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚ​ህም በኋላ ጦብያ ሄደ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገ​ነው፤ መን​ገ​ዱን አቅ​ን​ቶ​ለ​ታ​ልና። ራጉ​ኤ​ልና ሚስቱ አድ​ናም አመ​ሰ​ገ​ኑት፤ እነ​ር​ሱም ሄዱ፤ ወደ ነነ​ዌም ቀረቡ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጦብያ በደስታና በሰላም ከራጉኤል ቤት ወጣ፤ በደስታው የሰማይና የምድር፥ የሁሉም ንጉሥ የሆነውን ጌታ መንገዱን ስላቃናለት አመሰገነ። ራጉኤልንና ሚስቱን ኤድናን እንዲህ ሲል ባረካቸው “በቀሪው ዘመኔ ሁሉ እናንተን እንዳከብር በጌታ ታዝዣለሁ።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 10:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች