የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የካዱ ሰዎ​ችም ሁሉ ደማሊ ለሚ​ባል ጣዖት ሠዉ፤ የአ​ባ​ቴም የን​ፍ​ታ​ሌም ወገ​ኖች ሁሉ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ተባ​በሩ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዘመዶቼና የአባቶቼ የናፍታሊ ወገኖች ሁሉ፥ የእስራኤል ንጉሥ ኢዮርብዓም በገሊላ ተራራዎች ላይ በዳን ላቆመው ጥጃ መሥዋዕት አቀረቡ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች