የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 51:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቤቱ ይቅ​ር​ታ​ህን ዐሰ​ብሁ፥ ዓለም ከተ​ፈ​ጠረ ጀምሮ የነ​በረ ሥራ​ህን ዐሰ​ብሁ፤ አን​ተን ተስፋ የሚ​ያ​ደ​ርጉ ሰዎች፥ ከጠ​ላ​ታ​ቸ​ውም የም​ታ​ድ​ና​ቸው ብፁ​ዓን ናቸ​ውና።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ያኔ ጌታ ሆይ፥ ያንተን ምሕረት፥ ከጥንትም ጀምሮ ያደረግኸውን፥ አንተን በትዕግሥት የጠበቁትን እንዴት አንደታደግኻቸው፥ ከጠላቶቻቸውም እጅ እንዴት እንዳዳንኻቸው አስታወስሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 51:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች