የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 48:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕዝ​ቅ​ያ​ስም ከተ​ማ​ውን አጸና በመ​ካ​ከ​ል​ዋም ውኃን አስ​ገባ፤ ዓለ​ቱ​ንም በብ​ረት ቈፈረ፤ የውኃ መስኖ አሠራ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቅያስ ከተማውን በምሽግ አጠናከረ፥ የውኃ ማከፋፈያም አዘጋጀ፥ ቋጥኙን በብረት ፈልፍሎ ዋሻ ሠራ፤ በዚህያም የማጠራቀሚያ ገንዳዎች ገነባ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 48:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች