የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 7:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነፍ​ስና ትን​ፋሽ ለሌ​ላ​ቸው፥ ክፉ ነገር ያደ​ረ​ገ​ባ​ቸ​ውን ለማ​ይ​በ​ቀሉ፥ በጎ ነገር ላደ​ረ​ገ​ላ​ቸ​ውም በጎ ነገ​ርን ለማ​ያ​ደ​ርጉ ለጣ​ዖ​ቶ​ችህ እንደ ፈጣ​ሪ​ያ​ችሁ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ት​ሠ​ዉ​ላ​ቸ​ውና የም​ት​ሰ​ግ​ዱ​ላ​ቸው አን​ተና ካህ​ና​ትህ እስከ ዘለ​ዓ​ለም ድረስ ከእ​ርሷ መውጫ የላ​ች​ሁም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 7:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች