የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 8:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔ ሕይወቴን ትጋራ ዘንድ፥ ጥበብን ተቀበልኋት፤ በብልጽግና ጊዜ አማካሪዬ፥ በችግርና በመከራ ደግሞ አጽግኚዬ እንደምትሆን አውቃለሁና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔም፦ ለበጎ ነገር የም​ት​መ​ክ​ርና የም​ት​ገ​ሥጽ ኀዘ​ን​ንና ትካ​ዝን የም​ታ​ስ​ተው እን​ደ​ም​ት​ሆን ዐውቄ ከእኔ ጋራ እን​ድ​ት​ኖር እይ​ዛት ዘንድ ወደ​ድሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 8:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች