የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 6:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የእርሷ የሆኑትን ሁሉ ትጠብቃቸዋለችና፤ በመንገዶቻቸው ላይ በቅንነት ትገለጥላቸዋለች፤ ሐሳቦቻቸውንም ታውቃለች።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለእ​ር​ስዋ የሚ​ገ​ቧ​ትን ሰዎች ፈልጋ ትመ​ጣ​ለ​ችና፥ በመ​ን​ገ​ድም ድን​ገት እንደ ሥዕል አምራ ትታ​ያ​ቸ​ዋ​ለች፤ በአ​ሳ​ብም ሁሉ ትገ​ና​ኛ​ቸ​ዋ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 6:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች