የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 4:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ካገኘነው እርሱን እንከተላለን፤ ካጣነውም እንናፍቀዋለን። ተፋልሞ ያሸንፋል፤ የአሸናፊነቱን ዘውድ ይደፋል፤ ዘላለማዊ ድልንም ይቀዳጃል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚህ ዓለም ሳለ​ችም ያከ​ብ​ሯ​ታል፤ ካለ​ፈ​ችም በኋላ ፈጽ​መው ይወ​ድ​ዷ​ታል፤ በዚ​ህም ዓለም የገ​ድል ድልን እግ​ኝታ፥ የማ​ያ​ልፍ አክ​ሊ​ል​ንም ተቀ​ዳ​ጅታ ትኖ​ራ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 4:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች