የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 4:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቋሚውን ኃጢአተኛ፥ ፍጹምነትን ፈጥኖ ያገኘ ወጣት፥ ኃጢአተኛውን ሽማግሌ ይፈርድበታል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጻድቅ ሰው ከሞተ በኋላ በሕ​ይ​ወት ባሉ ክፉ​ዎች ላይ ይፈ​ር​ዳል። ጐል​ማሳ ሰውም ፈጥኖ በሚ​ሞ​ት​በት ጊዜ የዐ​መፃ ሽም​ግ​ልና ዕድ​ሜ​አ​ቸው በበዛ በክ​ፉ​ዎች ሰዎች ላይ ይፈ​ር​ዳል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 4:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች