የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 1:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጥበብ የሰው ልጅ ወዳጅ የሆነች መንፈስ ናት፤ ክፉ ተናጋሪን ግን ከስድቡ ነጻ አታደርገውም፤ እግዚአብሔር ለውስጣዊ ማንነቱ ምስክር ነውና፥ ልቡን በጥልቀት ይመለከታል፤ የአንደበቱንም ቃል ይሰማል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጥበ​ብን የሚ​ገ​ልጽ መን​ፈስ ሰው ወዳጅ ነውና፥ በከ​ን​ፈሩ የሚ​ሳ​ደ​በ​ው​ንም አያ​ነ​ጻ​ውም። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በኵ​ላ​ሊ​ቶቹ ምስ​ክር ነውና፥ ነዋሪ ጕበ​ኛም ልቡ​ና​ውን ይመ​ረ​ም​ረ​ዋል፤ አን​ደ​በ​ቱ​ንም ይሰ​ማ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 1:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች