የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጄ ሆይ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ለጌታ ታማኝ ሁን፥ ኃጢአትን ለመስራትና ሕጉን ለመተላለፍ አትፍቀድ፥ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ መልካም ሥራን ሥራ፥ መልካም ያልሆኑ መንገዶችን አትከተል፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጄ ሆይ! በዘ​መኑ ሁሉ ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አስ​በው፤ በደ​ል​ንና ትእ​ዛ​ዙን መካ​ድን አት​ው​ደድ፤ በሕ​ይ​ወ​ት​ህም ዘመን ሁሉ ጽድ​ቅን ሥራ፤ በዐ​መፅ መን​ገ​ድም አት​ሂድ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች